"Investment with a Mission to be SECOND-TO-NONE"
If you cannot see the Amharic content properly download and install Ge'ez Font Here.
የአልፋአልፋ ፕሮጀክት ተጎበኘ
በሚድሮክ ኢትዮጵያ ቺፍ ኤግዚኪዩቲቭ ኦፊሰር የተመራ የፕሮጀክቱን የውጭ አማካሪ ጨምሮ 12 አባላት ያሉት የአልፋአልፋ ፕሮጀክት ቡድን በነትሌና በሻሎ የሥራ ጎብኝት አካሄደ፡፡
Full Story
ሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ኃ.የተ.የግል ማኅበር ባለፉት ሦስት ዓመታት ብቻ ከ1.6 ቢሊዮን ብር በላይ የትርፍ ግብር ከፍሏል
ሚያዝያ 8 ቀን 2005 ዓ.ም.
መጋቢት 15 ቀን 2005 ዓ.ም. በወጣው የአማርኛ ሪፖርተር ጋዜጣ ላይ በጋዜጣው ሪፖርት አቅራቢ ስለሚድሮክ ወርቅ ኩባንያ የቀረበውን እጅግ የተሳሳተ ዘገባ ለማረም ይህን ማብራሪያ ለመስጠት ተገደናል፡፡
በመሠረቱ ለሕዝብ የሚቀርብ ጽሑፍ በትክክለኛ ማስረጃ የተደገፈና የሁሉንም ወገን አስተያየት ያካተተ መሆን ይገባዋል፡፡ ኃላፊነት ያለው የጋዜጠኝነት ሞያና ሥነ-ምግባር (Responsible Journalism) ቢያንስ ይህን የማሟላት እና የጋዜጣውንም ስም የመጠበቅ ኃላፊነት ያለበት ይመስለናል፡፡
Full Story
Unity University Student won First Prize in ETV Organized Competition
April 3, 2013
Emnet Nigussie an Accounting second year student of Unity University won the first prize of ETV “Likee Nile” (an expert scholar of the Nile) question and answer competition program of Sunday, March 31, 2013.
The ETV competition program was made in commemoration of the second year anniversary of the foundation laying ceremony of the Great Ethiopia Renaissance Dam.
Full Story
የሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ኩባንያዎች የሒሳብ ባለሙያዎች
የኢ-ታክስ ስልጠና ተሰጣቸው

ከሁሉም የሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ኩባንያዎች የፋይናንስ ክፍል የተውጣጡ የሒሳብ ባለሙያዎች በመረጃ መረብ የተደገፈ /ኢ-ታክስ/ የግብር ከፋይ አሠራር ሥርዓትን በተመለከተ መጋቢት 13 ቀን 2005 ዓ.ም. በመቻሬ ሜዳ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ሥልጠና ተሰጣቸው፡፡
Full Story

Our Mission
A multi-sector organization with second-to-none leadership positions in each of our products and services there by exceeding the expectations of our customers, employees, shareholders and the community.
ተልዕኮአችን
በሁሉም የምርትና የአገልግሎት አቅርቦት ተዎዳዳሪ የሌለው ፈርጀ-ብዙ ድርጅት ፈጥሮ የደንበኞችን : የሠራተኛውን : የባለቤቱንና የህብረተሰቡን ፍላጎት ከሚጠበቀው በላይ በብቃት ማሟላት::



Ethiopia has been implanting radical policy and structural changes with a view to transforming the country through the realization of robust and far-reaching development objectives in economic and social sectors.