HOME ABOUT US COMPANIES PRODUCTS & SERVICES CORPORATE CITIZENSHIP NEWS CONTACT US
     
     
 


 
     
 
News Last Updated: October, 2008
 
ዩኒቲ ዩኒቨርስቲ ወደ ሚድሮክ ኢትዮጵያ በመተላለፍ የቴክኖሎጂ ግሩፕ ኩባንያዎችን ተቀላቀለ FULL
STORY

በሀገራችን ታላላቅ የኤኮኖሚ ዘርፎች ቀጥተኛ ተሳትፎ በማድረግና በተለያዩ የግንባታ መስኮች ጉልህ ድርሻን በማበርከት ላይ የሚገኙት የሚድሮክ ኢትዮጵያ ሊቀመንበር ሼኽ መሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ አንድ ተጨማሪ እርምጃ በመውሰድ በሀገራችን የመጀመሪያውና ታላቅ የግል ዩኒቨርስቲ የሆነውን ዩኒቲ ዩኒቨርስቲን የባለቤቶቹን የአክሲዮን ድርሻ በመግዛት ለሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ኩባንያዎች 16ኛው ኩባንያ እንዲሆን አደረጉ፡፡

 
 
  GO TO TOP
MIDROC Ethiopia Investment Group Receives
Amhara Region’s Highest Investment Trophy Award
FULL
STORY
 

MIDROC Ethiopia Investment Group has received the highest trophy Award as well as Gold Medal following its immense Contribution to intensifying multi-sectoral investment in the Amhara Regional State. The Award was handed over to Dr. Arega Yirdaw, CEO MIDROC Ethiopia, by H.E Ato Ayalew Gobeze at the special ceremony organized at the end of the “Millennium investment Consultative forum” held at Bahir Dar (on Nov 14-15, 2008).

 
 
 
   
EMPLOYEES AND THE MANAGEMENT AWARD THE CHIEF EXECUTIVE OFFICER  
 

Employees and the Management of the MIDROC Ethiopia Technology Group Companies have awarded the CEO Dr. Arega Yirdaw with a special gift for his outstanding corporate leadership and contribution to the MIDROC Ethiopia investment, and in particular to the MIDROC Ethiopia Technology Group for the last ten years.

 
 
 
   
የሼህ ሙሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ የልደት ቀን ተከበረ FULL
STORY
 

በሀገራችን የግል ኢንቨስትመንት ታሪክ ውስጥ ስማቸው በጉልህ የሚጠራውና ስኬታማነታቸው የማያጠራጥረው ብርቅዬ የሀገር ልጅ የሆኑት የሼህ ሙሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ የሚድሮክ ኢትዮጵያ ባለቤትና ሊቀመንበር የልደት ቀን ሐምሌ 14 ቀን 2ዐዐዐ ዓ.ም. በሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ኩባንያዎች ሠራተኞች በደማቅ ሁኔታ ተከብሮአል፡፡

 
 
 
  GO TO TOP
የሳካሮ ወርቅ ፍለጋ ፕሮጀክት በይፋ ተመረቀ FULL
STORY
  በሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ኃላ.የተ.የግል ኩባንያ የለገደምቢ የወርቅ ፍለጋ ፈቃድና ፕሮግራም አካል የሆነው የምሥራቅ ሳካሮ ፕሮጀክት ከቅድመ ምርት ጥናት ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ የተሸጋገረበት ሒደት በይፋ ተመርቆ ተከፈተ፡፡ በይፋ የተመረቀው ቅዳሜ ሐምሌ 26 ቀን 2000 ዓ.ም. እ.ኤ.አ. ኦገስት 2 ቀን 2008 ዓ.ም. በሚድሮክ ኢትዮጵያ ቺፍ ኤግዚኪዩቲቭ ኦፊሰርና የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ኩባንያ ዋና ሥራ አስኪያጅ በዶ/ር አረጋ  ይርዳውና በአዶ  ሻኪሶ ወረዳ አስተዳደሪ በአቶ ተስፋዬ ዋዩ ሲሆን . . .  
 
 
  GO TO TOP
RENEWED COLLECTIVE AGREEMENT SIGNED FULL
STORY
 

The management and Labor Union of MIDROC Gold Mine Company have renewed their collective agreement that will remain effective for the next three years. The agreement was signed by Dr. Arega Yirdaw, CEO and General Manager of MIDROC Gold and Ato Gezaheghe G/Yohannes Labor Union leader of the company.

 
 
 
  GO TO TOP
ሊቀመንበራችን ባበረከቱት ልግስና የተገነባው ሐውልት ተመረቀ FULL
STORY
 

በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በአዳማ (ናዝሬት) ከተማ ሊቀመንበራችን ሼክ ሙሐመድ ሁሴን አሊ አል አሙዲ በለገሱት ከፍተኛ የገንዘብ እርዳታ የተገነባው የኦሮሞ ሰማዕታት መታሰቢያ ሐውልት መጋቢት 16 ቀን 2000 ዓ.ም. በተከናወነው ታላቅ ሥነ-ሥርዓት ተመርቋል፡፡

 
  GO TO TOP
CEO-CEO-WP1-2008 All Rights Reserved © Designed by CEO's Office, MIDROC Ethiopia